Telegram Group & Telegram Channel
የባልደራስ በርካታ አባላቱና የሰልፉ አስተባባሪዎች ታሰሩ❗️

⚡️የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነገው ዕለት በከተማይቱ በሚገኘው የመስቀል አደባባይ የሚካሄድ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ #እንደሌለ አስታወቀ። ለነገ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶ የነበረው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በበኩሉ በርካታ አባላቱ እና የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ መታሰራቸውን ገልጿል።

⚡️የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በይፋዊ የፌስ ቡክ ገጹ ዛሬ ይፋ እንዳደረገው በነገው ዕለት በሚኖረው ሰልፍ ምክንያት የሚዘጉ መንገዶች እንደሚኖሩ ፖሊስ ኮሚሽኑ እንደገለጸ ተደርጎ የተላለፈው መረጃ ሀሰተኛ ነው ብሏል።

⚡️ የከተማይቱ ነዋሪ በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ የሌለ እና ምንም የሚዘጋ መንገድ አለመኖሩን ተገንዝቦ መደበኛ እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚችል ፖሊስ ኮሚሽኑ አሳስቧል። 

⚡️የነገውን ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው በጋዜጠኛ እና አክቲቪስት እስክንድር ነጋ የሚመራው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በዛሬው ዕለት በበርካታ አባላቱ እና ደጋፊዎቹ ላይ የእስር ዘመቻ መደረጉን አስታውቋል። እስካሁን ምን ያህል ሰዎች በትክክል እንደታሰሩ እንደማይታወቅም አቶ እስክንድር ለ DW ተናግረዋል።   

©Dw

🦁@ethio27



tg-me.com/ethio27/83
Create:
Last Update:

የባልደራስ በርካታ አባላቱና የሰልፉ አስተባባሪዎች ታሰሩ❗️

⚡️የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነገው ዕለት በከተማይቱ በሚገኘው የመስቀል አደባባይ የሚካሄድ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ #እንደሌለ አስታወቀ። ለነገ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶ የነበረው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በበኩሉ በርካታ አባላቱ እና የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ መታሰራቸውን ገልጿል።

⚡️የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በይፋዊ የፌስ ቡክ ገጹ ዛሬ ይፋ እንዳደረገው በነገው ዕለት በሚኖረው ሰልፍ ምክንያት የሚዘጉ መንገዶች እንደሚኖሩ ፖሊስ ኮሚሽኑ እንደገለጸ ተደርጎ የተላለፈው መረጃ ሀሰተኛ ነው ብሏል።

⚡️ የከተማይቱ ነዋሪ በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ የሌለ እና ምንም የሚዘጋ መንገድ አለመኖሩን ተገንዝቦ መደበኛ እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚችል ፖሊስ ኮሚሽኑ አሳስቧል። 

⚡️የነገውን ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው በጋዜጠኛ እና አክቲቪስት እስክንድር ነጋ የሚመራው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በዛሬው ዕለት በበርካታ አባላቱ እና ደጋፊዎቹ ላይ የእስር ዘመቻ መደረጉን አስታውቋል። እስካሁን ምን ያህል ሰዎች በትክክል እንደታሰሩ እንደማይታወቅም አቶ እስክንድር ለ DW ተናግረዋል።   

©Dw

🦁@ethio27

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል




Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/83

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

Find Channels On Telegram?

Telegram is an aspiring new messaging app that’s taking the world by storm. The app is free, fast, and claims to be one of the safest messengers around. It allows people to connect easily, without any boundaries.You can use channels on Telegram, which are similar to Facebook pages. If you’re wondering how to find channels on Telegram, you’re in the right place. Keep reading and you’ll find out how. Also, you’ll learn more about channels, creating channels yourself, and the difference between private and public Telegram channels.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from ua


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA